"Please wait"
እባክዎ በትዕግስት ይጠብቁ የኢንተርኔትዎ ዳካማ መሆን ነው!

Home About Us Main point Service Job Vacancy Comment

በተያዘው በጀት ዓመት ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት መፈፀማቸውን የዞኑ ከተማና መሰረተ ልማትና መምሪያ ገለጸ።

15-05-2026 14:49pm

በያዘነው 2017 በጀት ዓመት ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት መፈፀማቸውን የዞኑ ከተማና መሰረተ ልማትና መምሪያ ገለጿል።የሰሜን ወሎ ዞን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን የሱፍ ከተሞችን ለነዋሪዎች የተመቹ ለማድረግ መሰረተ ልማትን ለማሻሻል እና የስራ እድል መፍጠሪ እንዲሆኑ ለማድረግ በተግባር የተረጋገጠ ውጤታማ ስራዎች በበጀት አመቱ 10 ወራት ተከናውነዋል ብለዋል።

loading

ይህ መረጃ 80 ጊዜ በተለያዩ ሰዎች ታይቷል ---) (----

   ይህንን መረጃ ከታች ባሉት 👇    👇    👇    ሚዲያወች በመጫን Share..

Comment Form

Designed And Developed By ➜ YONAS WODAY HAILU