የሰሜን ወሎ ዞን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ጠቅላላ ሰራተኞች የ3ተኛ ሩብ አመት የእቅድ አፈጻጸም ግመገማ አካሄዱ።
18-05-2026 10:36am። ዛሬ ማለትም መጋቢት 30/2018 ዓም ሁሉም የመምሪያው ሰራተኞችና የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት የመምሪያው የባለፉት ዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል። በዚሁ መሰረት 100% በላይ አፈፃፀም የተያባቸው ተግባራት እንዳሉ ሁሉ በአመዛኙ በሚባል ሁኔታ ብዛት ያላቸው ተግባራት ከ50 እስከ 75 በመቶ አፈፃፀም ተገኝቶባቸዋል። በተለያዩ የስራ ተግዳሮቶች ምክኒያት አፈፃፀም የሌላቸውን ተግባራት በቀጣይ ሁነቶችን አመቻችቶ እንዲሰሩ ማድረግ የሁሉም የመምሪያው ሰራተኞች ኃላፊነት ነው
ይህ መረጃ 8 ጊዜ በተለያዩ ሰዎች ታይቷል ---) (----
ይህንን መረጃ ከታች ባሉት 👇 👇 👇 ሚዲያወች በመጫን Share..
