በተያዘው በጀት ዓመት ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት መፈፀማቸውን የዞኑ ከተማና መሰረተ ልማትና መምሪያ ገለጸ።

02-11-2025 18:15pm

በያዘነው 2017 በጀት ዓመት ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት መፈፀማቸውን የዞኑ ከተማና መሰረተ ልማትና መምሪያ ገለጿል።የሰሜን ወሎ ዞን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን የሱፍ ከተሞችን ለነዋሪዎች የተመቹ ለማድረግ መሰረተ ልማትን ለማሻሻል እና የስራ እድል መፍጠሪ እንዲሆኑ ለማድረግ በተግባር የተረጋገጠ ውጤታማ ስራዎች በበጀት አመቱ 10 ወራት ተከናውነዋል ብለዋል።

ወደ ዋናው ገጽ ለመመለስ